Wednesday, March 15, 2023

#ማስታወቂያ!

 

ቀን 6/7/2015 .

 

#ማስታወቂያ!

 

በ2014 ዓ.ም በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገራቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት አምጥታችሁ የውጪ ሀገር የትምህርት እድል /Scholarship /  ለተሰጣችሁ  ተማሪዎች

 

በ2014 ዓ.ም በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገራቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት አምጥታችሁ የውጪ ሀገር የትምህርት እድል/Scholarship / የተሰጣችሁ 273 ተማሪዎች የውጪ ሀገር ትምህርቱ የሚጀመረዉ ከመስከረም 2016 ዓ.ም ጀምሮ በመሆኑ ቀደም ሲል ወደተመደባችሁባቸው ዩኒቨርስቲዎች እንድትገቡ እናሳስባለን፡፡

 

ለውጪ ሀገር ትምህርታችሁ የሚያግዝ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትና ሌሎች የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ከተመደባችሁባቸው ዩኒቨርስቲዎች ጋር በመነጋገር የሚፈጸም ይሆናል፡፡

 

ማስታወሻ፤- በዚህ ጉዳይ በተናጠል ወደ ትምህርት ሚኒስቴር የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

 

የትምህርት ሚኒስቴር!

 

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

 

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...

Ticktack- tiktok.com/@aaeducationbureau

Telegram https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/

No comments:

Post a Comment