Friday, February 24, 2023

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ!

 

ቀን 17/6/2015 .

 

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ!

 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በተማሪዎች ምገባ አገልግሎት ቁጥጥር እና ክትትል ባለሙያነት ተመዝግባችሁ ለፅሑፍ ፈተና የተመረጣችሁ ከታች ባለው ሊንክ ስም ዝርዝር ውስጥ የተካተታችሁ ቅዳሜ 18/06/2015 ዓ/ም ከጥዋቱ 3፡00 የፅሑፍ ፈተና ስለሚሰጥ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ  በዳግማዊ ምኒሊክ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተገኝታችሁ ፈተና እንድትወስዱ እናሳውቃለን፡፡

 

https://aacaebc.wordpress.com/2023/02/24/የፈተና-ጥሪ-ማስታወቂያ/

 

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

 

 Blog: - https://aacaebc.blogspot.com

 

You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...

 

TikTok- tiktok.com/@aaeducationbureau

 

Telegram https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

 

Twitter https://twitter.com/aacaebc

 

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

 

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/


No comments:

Post a Comment